بَلِ ٱلَّذِينَ كَفَرُواْ يُكَذِّبُونَ

በእርግጡ እነዚያ የካዱት (በትንሣኤ) ያስተባብላሉ፡፡


وَٱللَّهُ أَعۡلَمُ بِمَا يُوعُونَ

አላህም (በልቦቻቸው) የሚቆጥሩትን ዐዋቂ ነው፡፡


فَبَشِّرۡهُم بِعَذَابٍ أَلِيمٍ

በአሳማሚ ቅጣትም አብስራቸው፡፡


إِلَّا ٱلَّذِينَ ءَامَنُواْ وَعَمِلُواْ ٱلصَّـٰلِحَٰتِ لَهُمۡ أَجۡرٌ غَيۡرُ مَمۡنُونِۭ

ግን እነዚያ ያመኑና መልካሞችን የሠሩ ለእነርሱ የማይቆረጥ ምንዳ አልላቸው፡፡



الصفحة التالية
Icon