وَٱلۡأَرۡضِ ذَاتِ ٱلصَّدۡعِ

(በበቃይ) የመሰንጠቅ ባለቤት በኾነችው ምድርም፤


إِنَّهُۥ لَقَوۡلٞ فَصۡلٞ

እርሱ (እውነትን ከውሸት) የሚለይ ቃል ነው፡፡


وَمَا هُوَ بِٱلۡهَزۡلِ

እርሱም ቀልድ አይደለም፡፡


إِنَّهُمۡ يَكِيدُونَ كَيۡدٗا

እነርሱ በእርግጥ ተንኮልን ይሠራሉ፡፡


وَأَكِيدُ كَيۡدٗا

(እኔ) ተንኮልንም እመልሳለሁ፡፡


فَمَهِّلِ ٱلۡكَٰفِرِينَ أَمۡهِلۡهُمۡ رُوَيۡدَۢا

ከሓዲዎችንም ቀን ስጣቸው፡፡ ጥቂትን ጊዜ አቆያቸው፡፡



الصفحة التالية
Icon