وَإِنَّ لَنَا لَلۡأٓخِرَةَ وَٱلۡأُولَىٰ

መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የእኛ ናቸው፡፡


فَأَنذَرۡتُكُمۡ نَارٗا تَلَظَّىٰ

የምትንቀለቀልንም እሳት አስጠነቀቅኳችሁ (በላቸው)፡፡


لَا يَصۡلَىٰهَآ إِلَّا ٱلۡأَشۡقَى

ከጠማማ በቀር ሌላ የማይገባት የኾነችን፡፡


ٱلَّذِي كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰ

ያ ያስተባበለና ከትዕዛዝ የሸሸው፡፡


وَسَيُجَنَّبُهَا ٱلۡأَتۡقَى

አላህን በጣም ፈሪውም በእርግጥ ይርቃታል፡፡


ٱلَّذِي يُؤۡتِي مَالَهُۥ يَتَزَكَّىٰ

ያ የሚጥራራ ኾኖ ገንዘቡን (ለድኾች) የሚሰጠው፡፡


وَمَا لِأَحَدٍ عِندَهُۥ مِن نِّعۡمَةٖ تُجۡزَىٰٓ

ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም፡፡


إِلَّا ٱبۡتِغَآءَ وَجۡهِ رَبِّهِ ٱلۡأَعۡلَىٰ

ግን የታላቅ ጌታውን ውዴታ ለመፈለግ (ይህንን ሠራ)፡፡


وَلَسَوۡفَ يَرۡضَىٰ

ወደፊትም በእርግጥ ይደሰታል፡፡



الصفحة التالية
Icon