أَرَءَيۡتَ إِن كَذَّبَ وَتَوَلَّىٰٓ

አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤


أَلَمۡ يَعۡلَم بِأَنَّ ٱللَّهَ يَرَىٰ

አላህ የሚያይ መኾኑን አያውቅምን?


كَلَّا لَئِن لَّمۡ يَنتَهِ لَنَسۡفَعَۢا بِٱلنَّاصِيَةِ

ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡


نَاصِيَةٖ كَٰذِبَةٍ خَاطِئَةٖ

ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡


فَلۡيَدۡعُ نَادِيَهُۥ

ሸንጎውንም ይጥራ፡፡


سَنَدۡعُ ٱلزَّبَانِيَةَ

(እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡


كَلَّا لَا تُطِعۡهُ وَٱسۡجُدۡۤ وَٱقۡتَرِب۩

ይከልከል አትታዘዘው፡፡ ስገድም፤ (ወደ አላህ) ተቃረብም፡፡



الصفحة التالية
Icon