فَرَوۡحٞ وَرَيۡحَانٞ وَجَنَّتُ نَعِيمٖ

(ለእርሱ) ዕረፍት፣ መልካም ሲሳይም፣ የመጠቀሚያ ገነትም አልለው፡፡


وَأَمَّآ إِن كَانَ مِنۡ أَصۡحَٰبِ ٱلۡيَمِينِ

ከቀኝ ጓዶችም ቢኾንማ፡፡


فَسَلَٰمٞ لَّكَ مِنۡ أَصۡحَٰبِ ٱلۡيَمِينِ

ከቀኝ ጓዶች ስለ ኾንክ ላንተ ሰላም አልለህ (ይባላል)፡፡


وَأَمَّآ إِن كَانَ مِنَ ٱلۡمُكَذِّبِينَ ٱلضَّآلِّينَ

ከሚያስዋሹት ጠማማዎችም ቢኾንማ፡፡


فَنُزُلٞ مِّنۡ حَمِيمٖ

ከፈላ ውሃ የኾነ መስተንግዶ አልለው፡፡


وَتَصۡلِيَةُ جَحِيمٍ

በገሀነም መቃጠልም (አልለው)፡፡


إِنَّ هَٰذَا لَهُوَ حَقُّ ٱلۡيَقِينِ

ይህ እርሱ እርግጠኛ እውነት ነው፡፡


فَسَبِّحۡ بِٱسۡمِ رَبِّكَ ٱلۡعَظِيمِ

የታላቁንም ጌታህን ስም አወድስ፡፡



الصفحة التالية
Icon