أَوۡلَىٰ لَكَ فَأَوۡلَىٰ

የምትጠላውን ነገር (አላህ) ያስከትልህ፡፡ ለአንተ ተገቢህም ነው፡፡


ثُمَّ أَوۡلَىٰ لَكَ فَأَوۡلَىٰٓ

ከዚያም ጥፋት ይጠጋህ ለአንተ የተገባህም ነው፡፡


أَيَحۡسَبُ ٱلۡإِنسَٰنُ أَن يُتۡرَكَ سُدًى

ሰው ስድ ኾኖ መትተውን ይጠረጥራልን?


أَلَمۡ يَكُ نُطۡفَةٗ مِّن مَّنِيّٖ يُمۡنَىٰ

የሚፈሰስ ከኾነ የፍትወት ጠብታ አልነበረምን?


ثُمَّ كَانَ عَلَقَةٗ فَخَلَقَ فَسَوَّىٰ

ከዚያም የረጋ ደም ኾነ (አላህ ሰው አድርጎ) ፈጠረውም፡፡ አስተካከለውም፡፡


فَجَعَلَ مِنۡهُ ٱلزَّوۡجَيۡنِ ٱلذَّكَرَ وَٱلۡأُنثَىٰٓ

ከእርሱም ሁለት ዓይነቶችን ወንድና ሴትን አደረገ፡፡


أَلَيۡسَ ذَٰلِكَ بِقَٰدِرٍ عَلَىٰٓ أَن يُحۡـِۧيَ ٱلۡمَوۡتَىٰ

ይህ (ጌታ) ሙታንን ሕያው በማድረግ ላይ ቻይ አይደለምን?



الصفحة التالية
Icon