هَلَكَ عَنِّي سُلۡطَٰنِيَهۡ

«ኀይሌ ከእኔ ላይ ጠፋ» (ይላል)፡፡


خُذُوهُ فَغُلُّوهُ

«ያዙት፤ እሰሩትም፡፡


ثُمَّ ٱلۡجَحِيمَ صَلُّوهُ

«ከዚያም በእሳት ውሰጥ አግቡት፡፡


ثُمَّ فِي سِلۡسِلَةٖ ذَرۡعُهَا سَبۡعُونَ ذِرَاعٗا فَٱسۡلُكُوهُ

«ከዚያም ርዝመቷ ሰባ ክንድ በኾነች ሰንሰለት ውስጥ አግቡት፡፡»


إِنَّهُۥ كَانَ لَا يُؤۡمِنُ بِٱللَّهِ ٱلۡعَظِيمِ

እርሱ ታላቅ በኾነው አላህ አያምንም ነበርና፡፡


وَلَا يَحُضُّ عَلَىٰ طَعَامِ ٱلۡمِسۡكِينِ

ድኾችንም በማብላት ላይ አያግባባም ነበርና፡፡


فَلَيۡسَ لَهُ ٱلۡيَوۡمَ هَٰهُنَا حَمِيمٞ

ለእርሱም ዛሬ እዚህ ዘመድ የለውም፡፡


وَلَا طَعَامٌ إِلَّا مِنۡ غِسۡلِينٖ

ምግብም ከእሳት ሰዎች ቁስል እጣቢ (እዥ) በስተቀር የለውም፡፡


لَّا يَأۡكُلُهُۥٓ إِلَّا ٱلۡخَٰطِـُٔونَ

ኀጢኣተኞች እንጅ ሌላ አይበላውም፤ (ይባላል)፡፡


فَلَآ أُقۡسِمُ بِمَا تُبۡصِرُونَ

በምታዩትም ነገር እምላለሁ፡፡


وَمَا لَا تُبۡصِرُونَ

በማታዩትም ነገር፡፡



الصفحة التالية
Icon