إِذَا ٱلسَّمَآءُ ٱنشَقَّتۡ

ሰማይ በተቀደደች ጊዜ፤


وَأَذِنَتۡ لِرَبِّهَا وَحُقَّتۡ

ለጌታዋም (ትዕዛዝ) በሰማች ጊዜ፤ (ልትሰማ) ተገባትም፤


وَإِذَا ٱلۡأَرۡضُ مُدَّتۡ

ምድርም በተለጠጠች ጊዜ፤


وَأَلۡقَتۡ مَا فِيهَا وَتَخَلَّتۡ

በውስጧ ያለውንም ሁሉ በጣለችና ባዶ በኾነች ጊዜ፤


وَأَذِنَتۡ لِرَبِّهَا وَحُقَّتۡ

ለጌታዋም በሰማች ጊዜ፤ (መስማት) ተገባትም፤ (ሰው ሁሉ ሥራውን ይገናኛል)፡፡


يَـٰٓأَيُّهَا ٱلۡإِنسَٰنُ إِنَّكَ كَادِحٌ إِلَىٰ رَبِّكَ كَدۡحٗا فَمُلَٰقِيهِ

አንተ ሰው ሆይ! አንተ ጌታህን (በሞት) እስከምትገናኝ ድረስ ልፋትን ለፊ ነህ፤ ተገናኚውም ነህ፡፡


فَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ بِيَمِينِهِۦ

መጽሐፉን በቀኙ የተሰጠ ሰውማ፤


فَسَوۡفَ يُحَاسَبُ حِسَابٗا يَسِيرٗا

በእርግጥ ቀላልን ምርመራ ይመረመራል፡፡


وَيَنقَلِبُ إِلَىٰٓ أَهۡلِهِۦ مَسۡرُورٗا

ወደ ቤተሰቦቹም ተደሳች ኾኖ ይመለሳል፡፡


وَأَمَّا مَنۡ أُوتِيَ كِتَٰبَهُۥ وَرَآءَ ظَهۡرِهِۦ

መጽሐፉን በጀርባው ኋላ የተሰጠ ሰውማ፤



الصفحة التالية
Icon