وَٱلۡفَجۡرِ

በጎህ እምላለሁ፡፡


وَلَيَالٍ عَشۡرٖ

በዐሥር ሌሊቶችም፡፡


وَٱلشَّفۡعِ وَٱلۡوَتۡرِ

በጥንዱም በነጠላውም፡፡


وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَسۡرِ

በሌሊቱም በሚኼድ ጊዜ፡፡


هَلۡ فِي ذَٰلِكَ قَسَمٞ لِّذِي حِجۡرٍ

በዚህ (መሓላ) ለባለ አእምሮ ታላቅ መሓላ አለበትን?


أَلَمۡ تَرَ كَيۡفَ فَعَلَ رَبُّكَ بِعَادٍ

ጌታህ በዓድ እንዴት እንደ ሠራ አታውቅምን?


إِرَمَ ذَاتِ ٱلۡعِمَادِ

በኢረም በባለ ረዣዢሚቱ አዕማድ፡፡


ٱلَّتِي لَمۡ يُخۡلَقۡ مِثۡلُهَا فِي ٱلۡبِلَٰدِ

በዚያች ብጤዋ በአገሮች ውስጥ ያልተፈጠረ በኾነችው፡፡


وَثَمُودَ ٱلَّذِينَ جَابُواْ ٱلصَّخۡرَ بِٱلۡوَادِ

በሰሙድም በእነዚያ በሸለቆው ቋጥኝን የቆረጡ በኾኑት፡፡


وَفِرۡعَوۡنَ ذِي ٱلۡأَوۡتَادِ

በፈርዖንም ባለ ችካሎች በኾነው፡፡


ٱلَّذِينَ طَغَوۡاْ فِي ٱلۡبِلَٰدِ

በእነዚያ በአገሮች ላይ ግፍ የሠሩ፡፡


فَأَكۡثَرُواْ فِيهَا ٱلۡفَسَادَ

በእርሷም ውስጥ ጥፋትን ያበዙ በኾኑት (እንዴት እንደሠራ አታውቅምን?)



الصفحة التالية
Icon