وَٱلَّيۡلِ إِذَا يَغۡشَىٰ

በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡


وَٱلنَّهَارِ إِذَا تَجَلَّىٰ

በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡


وَمَا خَلَقَ ٱلذَّكَرَ وَٱلۡأُنثَىٰٓ

ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡


إِنَّ سَعۡيَكُمۡ لَشَتَّىٰ

ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡


فَأَمَّا مَنۡ أَعۡطَىٰ وَٱتَّقَىٰ

የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡


وَصَدَّقَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ

በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤


فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡيُسۡرَىٰ

ለገሪቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡


وَأَمَّا مَنۢ بَخِلَ وَٱسۡتَغۡنَىٰ

የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤


وَكَذَّبَ بِٱلۡحُسۡنَىٰ

በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤


فَسَنُيَسِّرُهُۥ لِلۡعُسۡرَىٰ

ለክፉይቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡


وَمَا يُغۡنِي عَنۡهُ مَالُهُۥٓ إِذَا تَرَدَّىٰٓ

በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡


إِنَّ عَلَيۡنَا لَلۡهُدَىٰ

ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡



الصفحة التالية
Icon