سورة الناس

Sadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation에서 الأمهرية로 된 수라 النّاس 번역

Sadiq and Sani - Amharic translation

Verse 2

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
Verse 3

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
Verse 4

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡
Verse 6

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»
تقدم القراءة