سورة المسد

الترجمة الأمهرية

الترجمة الأمهرية मधून الأمهرية मध्ये सुरा المسد चा अनुवाद

الترجمة الأمهرية

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
Verse 3
የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
Verse 4
ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
تقدم القراءة