الترجمة الأمهرية ߘߐ߫ الأمهرية ߘߐ߫ ߛߎ߬ߙߊ الفيل ߟߊߘߊ߲ߠߌ߲
Verse 1
በዝሆኑ ባለቤቶች ጌታህ እንዴት እንደሠራ አላወቅህምን?
Verse 2
ﮕﮖﮗﮘﮙ
ﮚ
ተንኮላቸውን በጥፋት ውስጥ (ከንቱ) አላደረገምን? (አድርጓል)፡፡
Verse 3
ﮛﮜﮝﮞ
ﮟ
በእነርሱም ላይ መንጎች የኾኑን ዎፎች ላከ፡፡
Verse 4
ﮠﮡﮢﮣ
ﮤ
ከተጠበሰ ጭቃ በኾነ ድንጋይ የምትወረውርባቸው የኾነችን፤ (አዕዋፍ)፡፡
Verse 5
ﮥﮦﮧ
ﮨ
ቅጠሉ እንደ ተበላ አዝመራም አደረጋቸው፡፡
تقدم القراءة