سورة العلق

Sadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation からの الأمهرية での第 العلق 章の翻訳

Sadiq and Sani - Amharic translation


አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡
Verse 2

ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡
Verse 3

አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲኾን፤
Verse 7

ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡
Verse 9

አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡

አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤
Verse 12

ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤
Verse 13

አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤

ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡
Verse 16

ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡
Verse 17

ሸንጎውንም ይጥራ፡፡
Verse 18

(እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡

ይከልከል አትታዘዘው፡፡ ስገድም፤ (ወደ አላህ) ተቃረብም፡፡
تقدم القراءة