سورة النصر

Sadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation からの الأمهرية での第 النصر 章の翻訳

Sadiq and Sani - Amharic translation


የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤

ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤

ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡
تقدم القراءة