سورة النصر

الترجمة الأمهرية

الترجمة الأمهرية からの الأمهرية での第 النصر 章の翻訳

الترجمة الأمهرية

የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤
ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤
ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡
تقدم القراءة