سورة الزلزلة

الترجمة الأمهرية

الترجمة الأمهرية からの الأمهرية での第 الزلزلة 章の翻訳

الترجمة الأمهرية

Verse 1
ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤
Verse 2
ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤
Verse 4
በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡
Verse 5
ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡
በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
تقدم القراءة