سورة الزلزلة

الترجمة الأمهرية

Turjumaada Suuradda الزلزلة ee الأمهرية ee الترجمة الأمهرية

الترجمة الأمهرية

Verse 1
ምድር (በኀይል) መንቀጥቀጥዋን በተንቀጠቀጠች ጊዜ፤
Verse 2
ምድር ሸክሞችዋን ባወጣችም ጊዜ፤
Verse 4
በዚያ ቀን ወሬዎችዋን ትናገራለች፡፡
Verse 5
ጌታህ ለእርሷ በማሳወቁ ምክንያት፡፡
በዚያ ቀን ሰዎች ሥራዎቻቸውን (ምንዳዋን) እንዲያዩ ይደረጉ ዘንድ (እንደየሥራቸው) የተለያዩ ኾነው (ከመቆሚያው ስፍራ) ይመለሳሉ፡፡
የብናኝ ክብደት ያክልም መልካምን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
የብናኝ ክብደት ያክልም ክፉን የሠራ ሰው ያገኘዋል፡፡
تقدم القراءة