سورة النصر

Sadiq and Sani - Amharic translation

来自 Sadiq and Sani - Amharic translation 的 الأمهرية 版 援助章 章翻译

Sadiq and Sani - Amharic translation


የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤

ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤

ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡
تقدم القراءة