سورة المسد

Sadiq and Sani - Amharic translation

来自 Sadiq and Sani - Amharic translation 的 الأمهرية 版 火焰章 章翻译

Sadiq and Sani - Amharic translation


የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
Verse 3

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
Verse 4

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
تقدم القراءة