ترجمة معاني سورة الأعلى باللغة الأمهرية من كتاب الترجمة الأمهرية
محمد صادق
آية رقم 1
ﮟﮠﮡﮢ
ﮣ
ከሁሉ በላይ የኾነውን ጌታህን ስም አሞግሥ፡፡
آية رقم 2
ﮤﮥﮦ
ﮧ
የዚያን (ሁሉን ነገር) የፈጠረውን ያስተካከለውንም፡፡
آية رقم 3
ﮨﮩﮪ
ﮫ
የዚያንም የወሰነውን፡፡ (ለተፈጠረለት ነገር) የመራውንም፡፡
آية رقم 4
ﮬﮭﮮ
ﮯ
የዚያንም ግጦሽን (ለምለም አድርጎ) ያወጣውን፡፡
آية رقم 5
ﮰﮱﯓ
ﯔ
(ከዚያ) ደረቅ ጥቁር ያደረገውንም (አምላክ ስም አሞግስ)፡፡
آية رقم 6
ﯕﯖﯗ
ﯘ
(ቁርኣንን) በእርግጥ እናስነብብሃለን፤ አትረሳምም፡፡
آية رقم 7
አላህ ከሻው ነገር በስተቀር፡፡ እርሱ ግልጹን የሚሸሸገውንም ሁሉ ያውቃልና፡፡
آية رقم 8
ﯤﯥ
ﯦ
ለገሪቱም (ሕግጋት) እንገጥምሃለን፡፡
آية رقم 9
ﯧﯨﯩﯪ
ﯫ
ግሣጼይቱ ብትጠቅም (ሰዎችን) ገሥጽም፡፡
آية رقم 10
ﯬﯭﯮ
ﯯ
(አላህን) የሚፈራ ሰው በእርግጥ ይገሠጻል፡፡
آية رقم 11
ﭑﭒ
ﭓ
መናጢውም ይርቃታል፡፡
آية رقم 12
ﭔﭕﭖﭗ
ﭘ
ያ ታላቂቱን እሳት የሚገባው፡፡
آية رقم 13
ﭙﭚﭛﭜﭝﭞ
ﭟ
ከዚያም በእርሷ ውስጥ አይሞትም ሕያውም አይኾንም፡፡
آية رقم 14
ﭠﭡﭢﭣ
ﭤ
የተጥራራ ሰው በእርግጥ ዳነ፡፡
آية رقم 15
ﭥﭦﭧﭨ
ﭩ
የጌታውንም ስም ያወሳና የሰገደ፡፡
آية رقم 16
ﭪﭫﭬﭭ
ﭮ
ይልቁንም ቅርቢቱን ሕይወት ትመርጣላችሁ፡፡
آية رقم 17
ﭯﭰﭱ
ﭲ
መጨረሻይቱ (ሕይወት) በላጭ ሁል ጊዜ ዘውታሪም ስትኾን፡፡
آية رقم 18
ﭳﭴﭵﭶﭷ
ﭸ
ይህ በፊተኞቹ መጻሕፍት ውስጥ ያልለ ነው፡፡
آية رقم 19
ﭹﭺﭻ
ﭼ
በኢብራሂምና በሙሳ ጽሑፎች ውስጥ፡፡
تقدم القراءة