ترجمة معاني سورة العلق باللغة الأمهرية من كتاب Sadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation

آية رقم 1


አንብብ በዚያ (ሁሉን) በፈጠረው ጌታህ ስም፡፡
آية رقم 2

ሰውን ከረጋ ደም በፈጠረው (ጌታህ ስም)፡፡
آية رقم 3

አንብብ፤ ጌታህ በጣም ቸር ሲኾን፤
آية رقم 5

ሰውን ያላወቀውን ሁሉ ያሳወቀ ሲኾን፡፡
آية رقم 6

በእውነቱ ሰው ወሰንን ያልፋል፡፡
آية رقم 7

ራሱን የተብቃቃ (ባለ ሀብት) ኾኖ ለማየቱ፡፡
آية رقم 8

መመለሻው ወደ ጌታህ ብቻ ነው፡፡
آية رقم 9

አየህን? ያንን የሚከለክለውን፡፡
آية رقم 11

አየህን? ንገረኝ (ተከልካዩ) በትክክለኛ መንገድ ላይ ቢኾን፤
آية رقم 12

ወይም (ፈጣሪውን) በመፍራት ቢያዝ፤
آية رقم 13

አየህን? ንገረኝ (ከልካዩ) ቢያስተባብልና (ከእምነት) ቢሸሽ፤
آية رقم 15

ይተው ባይከለከል አናቱን ይዘን እንጎትተዋለን፡፡
آية رقم 16

ውሸታም ስሕተተኛ የኾነችውን አናቱን፡፡
آية رقم 17

ሸንጎውንም ይጥራ፡፡
آية رقم 18

(እኛም) ዘበኞቻችንን እንጠራለን፡፡
آية رقم 19

ይከልከል አትታዘዘው፡፡ ስገድም፤ (ወደ አላህ) ተቃረብም፡፡
تقدم القراءة