ترجمة معاني سورة العاديات باللغة الأمهرية من كتاب Sadiq and Sani - Amharic translation
ﰡ
آية رقم 1
ﮱﯓ
ﯔ
እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡
آية رقم 2
ﯕﯖ
ﯗ
(በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤
آية رقم 3
ﯘﯙ
ﯚ
በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤
آية رقم 4
ﯛﯜﯝ
ﯞ
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤
آية رقم 5
ﯟﯠﯡ
ﯢ
በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡
آية رقم 6
ﭑﭒﭓﭔ
ﭕ
ሰው ለጌታው ብርቱ ከሓዲ ነው፡፡
آية رقم 7
ﭖﭗﭘﭙ
ﭚ
እርሱም በዚህ ላይ መስካሪ ነው፡፡
آية رقم 8
ﭛﭜﭝﭞ
ﭟ
እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡
آية رقم 9
(ሰው) አያውቅምን? በመቃብሮች ያሉት (ሙታን) በተቀሰቀሱ ጊዜ፤
آية رقم 10
ﭩﭪﭫﭬ
ﭭ
በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ (እንዴት እንደሚኾን)፡፡
آية رقم 11
ﭮﭯﭰﭱﭲ
ﭳ
ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ (ነገር) በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡
تقدم القراءة