ترجمة معاني سورة الشمس باللغة الأمهرية من كتاب Sadiq and Sani - Amharic translation
ﰡ
آية رقم 1
ﭜﭝ
ﭞ
በፀሐይና በብርሃኗ እምላለሁ፡፡
آية رقم 2
ﭟﭠﭡ
ﭢ
በጨረቃም በተከተላት ጊዜ፤
آية رقم 3
ﭣﭤﭥ
ﭦ
በቀኑም (ፀሐይን) በገለጻት ጊዜ፤
آية رقم 4
ﭧﭨﭩ
ﭪ
በሌሊቱም በሸፈናት ጊዜ፤
آية رقم 5
ﭫﭬﭭ
ﭮ
በሰማይቱም በገነባትም (ጌታ)፤
آية رقم 6
ﭯﭰﭱ
ﭲ
በምድሪቱም በዘረጋትም፤
آية رقم 7
ﭳﭴﭵ
ﭶ
በነፍስም ባስተካከላትም፤
آية رقم 8
ﭷﭸﭹ
ﭺ
አመጽዋንና ፍርሃትዋንም ባሳወቃት (አምላክ እምላለሁ)፡፡
آية رقم 9
ﭻﭼﭽﭾ
ﭿ
(ከኀጢኣት) ያጠራት ሰው ፍላጎቱን በእርግጥ አገኘ፡፡
آية رقم 10
ﮀﮁﮂﮃ
ﮄ
(በኀጢኣት) የሸፈናትም ሰው በእውነት አፈረ፡፡
آية رقم 11
ﮅﮆﮇ
ﮈ
ሠሙድ ወሰን በማለፍዋ አስተባበለች፡፡
آية رقم 12
ﮉﮊﮋ
ﮌ
ጠማማዋ በተንቀሳቀሰ ጊዜ፡፡
آية رقم 13
ለእነርሱም የአላህ መልክተኛ (ሷሊህ) «የአላህን ግመል የመጠጥ ተራዋንም (ተጠንቀቁ)» አላቸው፡፡
آية رقم 14
አስተባበሉትም፡፡ (ቋንጃዋን) ወጓትም፡፡ በኀጢኣታቸውም ምክንያት ጌታቸው (ቅጣትን) በእነርሱ ላይ ደመደመባቸው፤ አስተካከላትም፡፡
آية رقم 15
ﮝﮞﮟ
ﮠ
ፍጻሜዋንም (የምታስከትለውን) አያፈራም፡፡
تقدم القراءة