surah.translation .
من تأليف: محمد صادق ومحمد الثاني حبيب .

ቁረይሽን ለማላመድ (ባለዝሆኖቹን አጠፋ)፡፡
የብርድና የበጋን ወራት ጉዞ ሊያላምዳቸው ይህንን ሠራ፡፡
ስለዚህ የዚህን ቤት (የከዕባን) ጌታ ይግገዙ፡፡
ያንን ከረኃብ ያበላቸውን ከፍርሃትም ያረካቸውን (ጌታ ያምልኩ)፡፡