የሱራ البروج ትርጉም በالأمهرية ከالترجمة الأمهرية
Verse 1
ﭛﭜﭝ
ﭞ
የቡርጆች ባለቤት በኾነችው ሰማይ እምላለሁ፡፡
Verse 2
ﭟﭠ
ﭡ
በተቀጠረው ቀንም፤
Verse 3
ﭢﭣ
ﭤ
በተጣጅና በሚጣዱትም፤ (እምላለሁ)፡፡
Verse 4
ﭥﭦﭧ
ﭨ
የጉድቡ ባለቤቶች ተረገሙ፡፡
Verse 5
ﭩﭪﭫ
ﭬ
የማገዶ ባለቤት የኾነቺው እሳት (ባለቤቶች)፡፡
Verse 6
ﭭﭮﭯﭰ
ﭱ
እነርሱ በርሷ (አፋፍ) ላይ ተቀማጮች በኾኑ ጊዜ፤ (ተረገሙ)፡፡
Verse 7
ﭲﭳﭴﭵﭶﭷ
ﭸ
እነርሱም በምእምናኖቹ በሚሠሩት (ማሰቃየት) ላይ መስካሪዎች ናቸው፡፡
Verse 8
ከእነርሱም በአላህ አሸናፊው፣ ምስጉኑ በኾነው (ጌታ) ማመናቸውን እንጅ ሌላ ምንም አልጠሉም፡፡
Verse 9
በእዚያ የሰማያትና የምድር ንግሥና ለእርሱ ብቻ በኾነው (አላህ ማመናቸውን)፡፡ አላህም በነገሩ ሁሉ ላይ መስካሪ ነው፡፡
Verse 10
እነዚያ ምእምንንና ምእምናትን ያሰቃዩ፣ ከዚያም ያልተጸጸቱ ለእነርሱ የገሀነም ቅጣት አልላቸው፡፡ ለእነርሱም የመቃጠሉ ስቃይ አልላቸው፡፡
Verse 11
እነዚያ ያመኑና መልካም ሥራዎችንም የሠሩ ለእነርሱ ከሥሮቻቸው ወንዞች የሚፈሱባቸው ገነቶች አሏቸው፡፡ ይህ ታላቅ ማግኘት ነው፡፡
Verse 12
ﮮﮯﮰﮱ
ﯓ
የጌታህ በኀይል መያዝ ብርቱ ነው፡፡
Verse 13
ﯔﯕﯖﯗ
ﯘ
እነሆ እርሱ መፍጠርን ይጀምራል፤ ይመልሳልም፡፡
Verse 14
ﯙﯚﯛ
ﯜ
እርሱም ምሕረተ ብዙ ወዳድ ነው፡፡
Verse 15
ﯝﯞﯟ
ﯠ
የዙፋኑ ባለቤት የላቀው ነው፡፡
Verse 16
ﯡﯢﯣ
ﯤ
የሚሻውን ሁሉ ሠሪ ነው፡፡
Verse 17
ﯥﯦﯧﯨ
ﯩ
የሰራዊቶቹ ወሬ መጣልህን?
Verse 18
ﯪﯫ
ﯬ
የፈርዖንና የሰሙድ፤ (ወሬ)፡፡
Verse 19
ﯭﯮﯯﯰﯱ
ﯲ
በእውነቱ እነዚያ የካዱት በማስተባበል ውስጥ ናቸው፡፡
Verse 20
ﯳﯴﯵﯶ
ﯷ
አላህም በዙሪያቸው (በዕውቀቱ) ከባቢ ነው፡፡
Verse 21
ﯸﯹﯺﯻ
ﯼ
ይልቁንም እርሱ የከበረ ቁርኣን ነው፡፡
Verse 22
ﯽﯾﯿ
ﰀ
የተጠበቀ በኾነ ሰሌዳ ውስጥ ነው፡፡
تقدم القراءة