የሱራ الليل ትርጉም በالأمهرية ከالترجمة الأمهرية
Verse 1
ﮡﮢﮣ
ﮤ
በሌሊቱ እምላለሁ (በጨለማው) በሚሸፍን ጊዜ፡፡
Verse 2
ﮥﮦﮧ
ﮨ
በቀኑም፤ በተገለጸ ጊዜ፡፡
Verse 3
ﮩﮪﮫﮬ
ﮭ
ወንድንና ሴትን በፈጠረውም (አምላክ እምላለሁ)፡፡
Verse 4
ﮮﮯﮰ
ﮱ
ሥራችሁ በእርግጥ የተለያየ ነው፡፡
Verse 5
ﯓﯔﯕﯖ
ﯗ
የሰጠ ሰውማ ጌታውን የፈራም፡፡
Verse 6
ﯘﯙ
ﯚ
በመልካሚቱም (እምነት) ያረጋገጠ፤
Verse 7
ﯛﯜ
ﯝ
ለገሪቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
Verse 8
ﯞﯟﯠﯡ
ﯢ
የሰሰተ ሰውማ የተብቃቃም፤ (በራሱ የተመካ)፤
Verse 9
ﯣﯤ
ﯥ
በመልካሚቱ (እምነት) ያሰተባበለም፤
Verse 10
ﭑﭒ
ﭓ
ለክፉይቱ ሥራ እናዘጋጀዋለን፡፡
Verse 11
ﭔﭕﭖﭗﭘﭙ
ﭚ
በወደቀም ጊዜ ገንዘቡ ከእርሱ ምንም አይጠቅመውም፡፡
Verse 12
ﭛﭜﭝ
ﭞ
ቅኑን መንገድ መግለጽ በእኛ ላይ አለብን፡፡
Verse 13
ﭟﭠﭡﭢ
ﭣ
መጨረሻይቱም መጀመሪያይቱም ዓለም የእኛ ናቸው፡፡
Verse 14
ﭤﭥﭦ
ﭧ
የምትንቀለቀልንም እሳት አስጠነቀቅኳችሁ (በላቸው)፡፡
Verse 15
ﭨﭩﭪﭫ
ﭬ
ከጠማማ በቀር ሌላ የማይገባት የኾነችን፡፡
Verse 16
ﭭﭮﭯ
ﭰ
ያ ያስተባበለና ከትዕዛዝ የሸሸው፡፡
Verse 17
ﭱﭲ
ﭳ
አላህን በጣም ፈሪውም በእርግጥ ይርቃታል፡፡
Verse 18
ﭴﭵﭶﭷ
ﭸ
ያ የሚጥራራ ኾኖ ገንዘቡን (ለድኾች) የሚሰጠው፡፡
Verse 19
ﭹﭺﭻﭼﭽﭾ
ﭿ
ለአንድም ሰው እርሱ ዘንድ የምትመለስ ውለታ የለችም፡፡
Verse 20
ﮀﮁﮂﮃﮄ
ﮅ
ግን የታላቅ ጌታውን ውዴታ ለመፈለግ (ይህንን ሠራ)፡፡
Verse 21
ﮆﮇ
ﮈ
ወደፊትም በእርግጥ ይደሰታል፡፡
تقدم القراءة