سورة العاديات

الترجمة الأمهرية

የሱራ العاديات ትርጉም በالأمهرية ከالترجمة الأمهرية

الترجمة الأمهرية

Verse 1
እያለከለኩ ሩዋጮች በኾኑት (ፈረሶች) እምላለሁ፡፡
Verse 2
(በሰኮናቸው) እያጋጩ እሳትን አውጪዎች በኾኑትም፤
Verse 3
በማለዳ ወራሪዎች በኾኑትም፤
Verse 4
በእርሱ አቧራን በቀሰቀሱትም፤
Verse 5
በ(ጠላት) ክቢ መካከል በእርሱ (በጧት) በተጋፈጡትም እምላለሁ፡፡
Verse 8
እርሱም ገንዘብን ለመውደድ በጣም ብርቱ ነው፡፡
Verse 10
በልቦች ውስጥ ያለውም ሁሉ በተገለጸ ጊዜ (እንዴት እንደሚኾን)፡፡
ጌታቸው በዚያ ቀን በእነርሱ (ነገር) በእርግጥ ውስጠ አዋቂ ነው፡፡
تقدم القراءة