سورة المسد

الترجمة الأمهرية

የሱራ المسد ትርጉም በالأمهرية ከالترجمة الأمهرية

الترجمة الأمهرية

የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
Verse 3
የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
Verse 4
ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
تقدم القراءة