سورة المسد

Sadiq and Sani - Amharic translation

የሱራ المسد ትርጉም በالأمهرية ከSadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation


የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
Verse 3

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
Verse 4

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
تقدم القراءة