سورة عبس

Sadiq and Sani - Amharic translation

የሱራ عبس ትርጉም በالأمهرية ከSadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation

Verse 1


ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም፡፡
Verse 3

ምን ያሳውቅሃል? (ከኀጢአቶቹ) ሊጥራራ ይከጀላል፡፡
Verse 4

ወይም ሊገሠጽ ግሠጼይቱም ልትጠቅመው (ይከጀላል)፡፡
Verse 6

አንተ ለእርሱ (ለእምነቱ በመጓጓት) በፈገግታ ትቀበለዋለህ፡፡
Verse 7

ባይጥራራ (ባያምን) ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትኾን፡፡
Verse 9

እርሱ (አላህን) የሚፈራ ሲኾን፤
Verse 10

አንተ ከእርሱ ትዝዘናጋለህ፡፡
Verse 11

ተከልከል፡፡ እርሷ ማስገንዘቢያ ናት፡፡
Verse 12

የሻም ሰው (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል፡፡
Verse 13

በተከበሩ ጽሑፎች ውስጥ ነው፡፡
Verse 14

ከፍ በተደረገች ንጹሕ በተደረገች (ጽሑፍ ውስጥ ነው)፡፡
Verse 15

በጸሐፊዎቹ (መላእክት) እጆች (ንጹሕ የተደረገች)፡፡
Verse 16

የተከበሩና ታዛዦች በኾኑት (ጸሐፊዎች እጆች)፡፡
Verse 18

(ጌታው) በምን ነገር ፈጠረው? (አያስብምን?)
Verse 19

ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነውም፡፡
Verse 20

ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው፡፡
Verse 21

ከዚያም ገደለው፤ እንዲቀበርም አደረገው፡፡
Verse 22

ከዚያም (ማንሳቱን) በሻ ጊዜ ያስነሳዋል፡፡

በእውነት ያንን (ጌታው) ያዘዘውን ገና አልፈጸመም፡፡
Verse 25

እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መኾናችንን፡፡
Verse 26

ከዚያም ምድርን (በደካማ ቡቃያ) መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤
Verse 27

በውስጧም እኽልን ያበቀልን፤
Verse 28

ወይንንም፤ እርጥብ ያበቀልን፤
Verse 29

የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤
Verse 30

ጭፍቆች አትክልቶችንም፤
Verse 31

ፍራፍሬንም ገለባንም፤ (ያበቀልን መኾናችንን ይመልከት)፡፡
Verse 32

ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጠቀሚያ ይኾን ዘንድ (ይህን ሠራን)፡፡
Verse 33

አደንቋሪይቱም (መከራ) በመጣች ጊዜ፤

ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን (ከሌላው) የሚያብቃቃው ኹነታ አልለው፡፡
Verse 38

ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች ናቸው፤
Verse 39

ሳቂዎችም ተደሳቾችም ናቸው፡፡
Verse 40

ፊቶችም በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትቢያ አልለባቸው፤
Verse 41

ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤
Verse 42

እነዚያ እነሱ ከሓዲዎቹ አመጸኞቹ ናቸው፡፡
تقدم القراءة