سورة التكوير

Sadiq and Sani - Amharic translation

የሱራ التكوير ትርጉም በالأمهرية ከSadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation

Verse 4

የዐሥር ወር እርጉዞች ግመሎችም (ያለጠባቂ) በተተዉ ጊዜ፤
Verse 5

እንስሳትም ሁሉ በተሰበሰቡ ጊዜ፤
Verse 7

ነፍሶችም (በየአካሎቻቸው) በተቆራኙ ጊዜ፤
Verse 8

በሕይወቷ የተቀበረችውም ሴት ልጅ በተጠየቀች ጊዜ፤
Verse 9

በምን ወንጀል እንደ ተገደለች፤
Verse 14

ነፍስ ሁሉ (ከሥራ) ያቀረበችውን ታውቃለች፤
Verse 15

ተመላሾችም በኾኑት (ዐዋድያት) እምላለሁ፡፡
Verse 16

ኺያጆች ገቢዎች በኾኑት (ከዋክብት)፡፡
Verse 17

በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤
Verse 18

በንጋቱም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ፤ (እምላለሁ)፡፡
Verse 19

እርሱ (ቁርኣን) የክቡር መልክተኛ ቃል ነው፡፡

የኀይል ባለቤት በዙፋኑ ባለ ቤት ዘንድ ባለሟል የኾነ፡፡
Verse 21

በዚያ ስፍራ ትእዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝ የኾነ (መልክተኛ ቃል) ነው፡፡
Verse 22

ነቢያችሁም በፍጹም ዕብድ አይደለም፡፡
Verse 23

በግልጹ አድማስም በእርግጥ አይቶታል፡፡

እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም፡፡

እርሱም (ቁርኣን) የእርጉም ሰይጣን ቃል አይደለም፡፡
Verse 26

ታዲያ ወዴት ትኼዳላችሁ?

እርሱ የዓለማት መገሠጫ እንጅ ሌላ አይደለም፡፡

ከናንተ ቀጥተኛ መኾንን ለሻ ሰው (መገሰጫ ነው)፡፡
تقدم القراءة