surah.translation .
من تأليف: محمد صادق ومحمد الثاني حبيب .

የአላህ እርዳታና (መካን) መክፈት በመጣ ጊዜ፤
ሰዎችንም ጭፍሮች እየኾኑ፤ በአላህ ሃይማኖት ውስጥ ሲገቡ ባየህ ጊዜ፤
ጌታህን ከማመስገን ጋር አጥራው፡፡ ምሕረትንም ለምነው፡፡ እርሱ ጸጸትን በጣም ተቀባይ ነውና፡፡