ترجمة معاني سورة المسد باللغة الأمهرية من كتاب Sadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation

آية رقم 1


የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
آية رقم 2

ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
آية رقم 3

የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
آية رقم 4

ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
آية رقم 5

በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
تقدم القراءة