ترجمة معاني سورة المسد باللغة الأمهرية من كتاب الترجمة الأمهرية

محمد صادق

الترجمة الأمهرية

محمد صادق

آية رقم 1
የአቡ ለሀብ ሁለት እጆች ከሰሩ (ጠፉ፤ እርሱ) ከሰረም፡፡
آية رقم 2
ከእርሱ ገንዘቡና ያም ያፈራው ሁሉ ምንም አልጠቀመውም፡፡
آية رقم 3
የመንቀልቀል ባለቤት የኾነችን እሳት በእርግጥ ይገባል፡፡
آية رقم 4
ሚስቱም (ትገባለች)፤ እንጨት ተሸካሚ ስትኾን፡፡
آية رقم 5
በአንገትዋ ላይ ከጭረት የኾነ ገመድ ያለባት ስትኾን፡፡
تقدم القراءة