surah.translation .
من تأليف: محمد صادق ومحمد الثاني حبيب .

ያንን በምርመራው የሚያስተባብለውን አየህን? (ዐወቅከውን?)
ይህም ያ የቲምን በኀይል የሚገፈትረው፤
ድኻንም በማብላት ላይ የማያግባባው ሰው ነው፡፡
ወዮላቸው ለሰጋጆች፡፡
ለእነዚያ እነርሱ ከስግደታቸው ዘንጊዎች ለኾኑት፤ (ሰጋጆች)፡፡
ለእነዚያ እነርሱ ይዩልኝ ባዮች ለኾኑት፡፡
የዕቃ ትውስትንም (ሰዎችን) የሚከለክሉ ለኾኑት (ወዮላቸው)፡፡