ترجمة معاني سورة النّاس باللغة الأمهرية من كتاب Sadiq and Sani - Amharic translation
ﰡ
آية رقم 1
ﮀﮁﮂﮃ
ﮄ
በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡
آية رقم 2
ﮅﮆ
ﮇ
«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
آية رقم 3
ﮈﮉ
ﮊ
«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
آية رقم 4
ﮋﮌﮍﮎ
ﮏ
«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡
آية رقم 5
ﮐﮑﮒﮓﮔ
ﮕ
«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡
آية رقم 6
ﮖﮗﮘ
ﮙ
«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»
تقدم القراءة