ترجمة معاني سورة النّاس باللغة الأمهرية من كتاب Sadiq and Sani - Amharic translation

Sadiq and Sani - Amharic translation

آية رقم 1


በል «በሰዎች ፈጣሪ እጠበቃለሁ፡፡
آية رقم 2

«የሰዎች ሁሉ ንጉሥ በኾነው፡፡
آية رقم 3

«የሰዎች አምላክ በኾነው፡፡
آية رقم 4

«ብቅ እልም ባይ ከኾነው ጎትጓች (ሰይጣን) ክፋት፡፡
آية رقم 5

«ከዚያ በሰዎች ልቦች ውስጥ የሚጎተጉት ከኾነው፡፡
آية رقم 6

«ከጋኔኖችም ከሰዎችም (ሰይጣናት እጠበቃለሁ በል)፡፡»
تقدم القراءة