ترجمة معاني سورة الصافات باللغة الأمهرية من كتاب Sadiq and Sani - Amharic translation
ﰡ
آية رقم 1
ﭑﭒ
ﭓ
መሰለፍን በሚሰለፉት፡፡
آية رقم 2
ﭔﭕ
ﭖ
መገሠጽንም በሚገሥጹት፤
آية رقم 3
ﭗﭘ
ﭙ
ቁርኣንንም በሚያነቡት እምላለሁ፡፡
آية رقم 4
ﭚﭛﭜ
ﭝ
አምላካችሁ በእርግጥ አንድ ነው፡፡
آية رقم 5
የሰማያትና የምድር በመካከላቸው ያለውም ፍጡር ሁሉ ጌታ ነው፡፡ የምሥራቆችም ጌታ ነው፡፡
آية رقم 6
ﭦﭧﭨﭩﭪﭫ
ﭬ
እኛ ቅርቢቱን ሰማይ በከዋክብት ጌጥ አጌጥናት፡፡
آية رقم 7
ﭭﭮﭯﭰﭱ
ﭲ
አመጸኛም ከሆነ ሰይጣን ሁሉ መጠበቅን ጠበቅናት፡፡
آية رقم 8
ወደላይኛው ሰራዊት አያዳምጡም፡፡ ከየወገኑም ሁሉ ችቦ ይጣልባቸዋል፡፡
آية رقم 9
ﭽﭾﭿﮀﮁ
ﮂ
የሚባረሩ ሲሆኑ (ይጣልባቸዋል)፡፡ ለእነሱም ዘውታሪ ቅጣት አላቸው፡፡
آية رقم 10
ንጥቂያን የነጠቀ ወዲያውም አብሪ ኮከብ የተከተለው ሲቀር፤ (እርሱ ይሰማዋል)፡፡
آية رقم 11
ጠይቃቸውም፤ እነርሱ በአፈጣጠር ይበልጥ የበረቱ ናቸውን? ወይስ እኛ (ከእነርሱ በፊት) የፈጠርነው? (ፍጡር) እኛ ከሚጣበቅ ጭቃ ፈጠርናቸው፡፡
آية رقم 12
ﮙﮚﮛ
ﮜ
ይልቁንም (በማስተባበላቸው) ተደነቅህ፤(ከመደነቅህ) ይሳለቃሉም፡፡
آية رقم 13
ﮝﮞﮟﮠ
ﮡ
በተገሠጹም ጊዜ አይመለሱም፡፡
آية رقم 14
ﮢﮣﮤﮥ
ﮦ
ተዓምርን ባዩም ጊዜ ለመሳለቅ ይጠራራሉ፡፡
آية رقم 15
ﮧﮨﮩﮪﮫﮬ
ﮭ
ይላሉም «ይህ ግልጽ ድግምት እንጂ ሌላ አይደለም፡፡
آية رقم 16
«በሞትንና ዐፈርና አጥንቶችም በኾን ጊዜ እኛ የምንቀሰቀስ ነን?
آية رقم 17
ﯗﯘ
ﯙ
«የቀድሞዎቹ አባቶችንም? (ይላሉ)፡፡
آية رقم 18
ﯚﯛﯜﯝ
ﯞ
«አዎን እናንተ ወራዶች ሆናችሁ (ትነሳላችሁ)» በላቸው፡፡
آية رقم 19
እርሷም አንዲት ጩኸት ብቻ ናት፡፡ እነርሱም ወዲያውኑ (ምን እንደሚፈጸምባቸው) ያያሉ፡፡
آية رقم 20
ﯧﯨﯩﯪﯫ
ﯬ
«ዋ ጥፋታችን! ይህ የፍርዱ ቀን ነው» ይላሉም፡፡
آية رقم 21
«ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉ የነበራችሁት መለያው ቀን ነው» (ይባላሉ)፡፡
آية رقم 22
(ለመላእክቶችም) «እነዚያን ነፍሶቻቸውን የበደሉትን ሰዎች ጓደኞቻቸውንም ይግገዟቸው የነበሩትንም (ጣዖታት) ሰብስቡ፡፡
آية رقم 23
«ከአላህ ሌላ (የሚገዙዋቸውን ሰብስቧቸው) ወደ እሳት መንገድም ምሩዋቸው፡፡
آية رقم 24
ﰆﰇﰈﰉ
ﰊ
«አቁሟቸውም፡፡ እነርሱ ተጠያቂዎች ናቸውና» (ይባላል)፡፡
آية رقم 25
ﭑﭒﭓﭔ
ﭕ
(ለእነርሱም) «የማትረዳዱት ለእናንተ ምን አላችሁ? (ይባላሉ)፡፡
آية رقم 26
ﭖﭗﭘﭙ
ﭚ
በእርግጥ እነርሱ ዛሬ እጃቸውን የሰጡ ወራዳዎች ናቸው፡፡
آية رقم 27
ﭛﭜﭝﭞﭟ
ﭠ
የሚወቃቀሱም ሆነው ከፊላቸው በከፊሉ ላይ ይመጣሉ፡፡
آية رقم 28
ﭡﭢﭣﭤﭥﭦ
ﭧ
(ለአስከታዮቹ) እናንተ ከስተቀኝ ትመጡብን ነበር ይላሉ፡፡
آية رقم 29
ﭨﭩﭪﭫﭬ
ﭭ
(አስከታዮቹም) ይላሉ «አይደለም ፈጽሞ ምእምናን አልነበራችሁም፡፡
آية رقم 30
«ለእኛም በእናንተ ላይ ምንም ስልጣን አልነበረንም፡፡ በእርግጥ እናንተ ጠማሞች ሕዝቦች ነበራችሁ፡፡
آية رقم 31
«በእኛም ላይ የጌታችን ቃል ተረጋገጠብን፤ እኛ (ሁላችንም ቅጣቱን) ቀማሾች ነን፡፡
آية رقم 32
ﮂﮃﮄﮅ
ﮆ
«ወደ ጥምመት ጠራናችሁም፡፡ እኛ ጠማሞች ነበርንና» (ይላሉ)፡፡
آية رقم 33
ﮇﮈﮉﮊﮋ
ﮌ
ስለዚህ እነርሱ በዚያ ቀን በቅጣቱ ነጋሪዎች ናቸው፡፡
آية رقم 34
ﮍﮎﮏﮐ
ﮑ
እኛ በአመጸኞች ሁሉ እንደዚሁ እንሠራለን፡፡
آية رقم 35
እነርሱ ከአላህ ሌላ አምላክ የለም በተባሉ ጊዜ ይኮሩ ነበሩ፡፡
آية رقم 36
ﮝﮞﮟﮠﮡﮢ
ﮣ
እኛ ለዕብድ ባለቅኔ ብለን አማልክቶቻችንን የምንተው ነን? ይሉም ነበር፡፡
آية رقم 37
ﮤﮥﮦﮧﮨ
ﮩ
አይደለም እውነቱን (ሃይማኖት) አመጣ፡፡ መልክተኞቹንም እውነተኛነታቸውን አረጋገጠ፡፡
آية رقم 38
ﮪﮫﮬﮭ
ﮮ
እናንተ አሳማሚውን ቅጣት በእርግጥ ቀማሾች ናችሁ፡፡
آية رقم 39
ﮯﮰﮱﯓﯔﯕ
ﯖ
ትሠሩትም የነበራችሁትን እንጂ ሌላን አትመነዱም፡፡
آية رقم 40
ﯗﯘﯙﯚ
ﯛ
ግን ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች (ቅጣትን አይቀምሱም)፡፡
آية رقم 41
ﯜﯝﯞﯟ
ﯠ
እነዚያ ለእነርሱ የታወቀ ሲሳይ አላቸው፡፡
آية رقم 42
ﯡﯢﯣ
ﯤ
ፍራፍሬዎች (አሏቸው) እነርሱም የተከበሩ ናቸው፤
آية رقم 43
ﯥﯦﯧ
ﯨ
በድሎት ገነቶች ውስጥ፡፡
آية رقم 44
ﯩﯪﯫ
ﯬ
ፊት ለፊት የሚታያዩ ሲሆኑ በአልጋዎች ላይ (ይንፈላሰሳሉ)፡፡
آية رقم 45
ﯭﯮﯯﯰﯱ
ﯲ
ከሚመነጭ ወይን ጠጅ በያዘ ብርጭቆ በእነርሱ ላይ ይዞርባቸዋል፡፡
آية رقم 46
ﯳﯴﯵ
ﯶ
ነጭ ለጠጪዎች ጣፋጭ ከኾነች፡፡
آية رقم 47
በእርሷ ውስጥም ምታት የለባትም፡፡ እነርሱም ከእርሷ የሚሰክሩ አይደሉም፡፡
آية رقم 48
ﯿﰀﰁﰂ
ﰃ
እነርሱም ዘንድ ዓይናቸውን (በባሎቻቸው ላይ) አሳጣሪዎች የኾኑ ዓይናማዎች አልሉ፡፡
آية رقم 49
ﰄﰅﰆ
ﰇ
እነርሱ ልክ የተሸፈነ (የሰጎን) ዕንቁላል ይመስላሉ፡፡
آية رقم 50
ﰈﰉﰊﰋﰌ
ﰍ
የሚጠያየቁም ሆነው ከፊላቸው ወደ ከፊሉ ይመጣሉ፡፡
آية رقم 51
ከእነርሱ የሆነ ተናጋሪ ይላል «እኔ ጓደኛ ነበረኝ፡፡
آية رقم 52
ﭑﭒﭓﭔ
ﭕ
«በእርግጥ አንተ ከሚያምኑት ነህን? የሚል፡፡
آية رقم 53
«በሞትንና ዐፈር አጥንቶችም በሆን ጊዜ እኛ በእርግጥ እንመረመራለን?» (የሚል)፡፡
آية رقم 54
ﭞﭟﭠﭡ
ﭢ
እናንተ ተመልካቾች ናችሁን? ይላል፡፡
آية رقم 55
ﭣﭤﭥﭦﭧ
ﭨ
ይመለከታልም፤ በገሀነም መካከልም (ጓደኛውን) ያየዋል፡፡
آية رقم 56
ﭩﭪﭫﭬﭭ
ﭮ
ይላል «በአላህ እምላለሁ፤ በእርግጥ ልታጠፋኝ ቀርበህ ነበር፡፡
آية رقم 57
ﭯﭰﭱﭲﭳﭴ
ﭵ
«የጌታየም ጸጋ ባልነበረ ኖሮ ወደ እሳት ከሚቀርቡት እሆን ነበር፡፡»
آية رقم 58
ﭶﭷﭸ
ﭹ
(የገነት ሰዎች ይላሉ) «እኛ የምንሞት አይደለንምን?
آية رقم 59
ﭺﭻﭼﭽﭾﭿ
ﮀ
«የመጀመሪያይቱ መሞታችን ብቻ ስትቀር፡፡ እኛም የምንቅቀጣ አይደለንምን?» (ይላሉ)፡፡
آية رقم 60
ﮁﮂﮃﮄﮅ
ﮆ
ይህ (ለገነት ሰዎች የተወሳው) እርሱ በእርግጥ ታላቅ ዕድል ነው፡፡
آية رقم 61
ﮇﮈﮉﮊ
ﮋ
ለዚህ ብጤ ሠሪዎች ይሥሩ፡፡
آية رقم 62
ﮌﮍﮎﮏﮐﮑ
ﮒ
በመስተንግዶነት ይህ ይበልጣልን? ወይስ የዘቁም ዛፍ?
آية رقم 63
ﮓﮔﮕﮖ
ﮗ
እኛ ለበዳዮች ፈተና አድርገናታል፡፡
آية رقم 64
ﮘﮙﮚﮛﮜﮝ
ﮞ
እርሷ በገሀነም አዘቅት ውስጥ የምትወጣ ዛፍ ናት፡፡
آية رقم 65
ﮟﮠﮡﮢ
ﮣ
እንቡጧ ልክ የሰይጣናት ራሶች ይመስላል፡፡
آية رقم 66
ﮤﮥﮦﮧﮨﮩ
ﮪ
እነርሱም ከእርሷ በይዎች ናቸው፤ ሆዶችንም ከእርሷ ሞይዎች ናቸው፡፡
آية رقم 67
ከዚያም ለእነርሱ በእርሷ ላይ ከተኳሳ ውሃ ቅልቅል (መጠጥ) አልላቸው፡፡
آية رقم 68
ﯔﯕﯖﯗﯘ
ﯙ
ከዚያም መመለሻቸው ወደ ተጋጋመች እሳት ነው፡፡
آية رقم 69
ﯚﯛﯜﯝ
ﯞ
እነሱ አባቶቻቸውን የተሳሳቱ ሆነው አግኝተዋልና፡፡
آية رقم 70
ﯟﯠﯡﯢ
ﯣ
እነሱም በፈለጎቻቸው ላይ ይገሰግሳሉና፡፡
آية رقم 71
ﯤﯥﯦﯧﯨ
ﯩ
ከእነርሱ በፊትም የቀድሞዎቹ (ሕዝቦች) አብዛኞቻቸው በእርግጥ ተሳስተዋል፡፡
آية رقم 72
ﯪﯫﯬﯭ
ﯮ
በውስጣቸውም አስፈራሪዎችን በእርግጥ ልከናል፡፡
آية رقم 73
ﯯﯰﯱﯲﯳ
ﯴ
የተስፈራሪዎቹም መጨረሻ እንዴት እንደነበረ ተመልከት፡፡
آية رقم 74
ﯵﯶﯷﯸ
ﯹ
ምርጥ የሆኑት የአላህ ባሮች ብቻ ሲቀሩ፡፡
آية رقم 75
ﯺﯻﯼﯽﯾ
ﯿ
ኑሕም በእርግጥ ጠራን፡፡ ጥሪውን ተቀባዮቹም ምንኛ አማርን!
آية رقم 76
ﰀﰁﰂﰃﰄ
ﰅ
እርሱንም ቤተሰቦቹንም ከከባድ ጭንቅ አዳንን፡፡
آية رقم 77
ﭑﭒﭓﭔ
ﭕ
ዘሮቹንም እነርሱን ብቻ ቀሪዎች አደረግን፤
آية رقم 78
ﭖﭗﭘﭙ
ﭚ
በርሱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ (መልካም ዝናን) ተውን፡፡
آية رقم 79
ﭛﭜﭝﭞﭟ
ﭠ
«በዓለማት ውስጥ ሰላም በኑሕ ላይ ይኹን፡፡»
آية رقم 80
ﭡﭢﭣﭤ
ﭥ
እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡
آية رقم 81
ﭦﭧﭨﭩ
ﭪ
እርሱ ከምእምናን ባሮቻችን ነውና፡፡
آية رقم 82
ﭫﭬﭭ
ﭮ
ከዚያም ሌሎቹን አሰጠምን፡፡
آية رقم 83
ﭯﭰﭱﭲﭳ
ﭴ
ኢብራሂምም በእርግጥ ከተከታዮቹ ነው፡፡
آية رقم 84
ﭵﭶﭷﭸﭹ
ﭺ
ወደ ጌታው በቅን ልብ በመጣ ጊዜ (የኾነውን አስታውስ)፡፡፡
آية رقم 85
ﭻﭼﭽﭾﭿﮀ
ﮁ
«ለአባቱና ለሕዝቦቹ ምንን ትግገዛላችሁ?» ባለ ጊዜ፡፡
آية رقم 86
ﮂﮃﮄﮅﮆ
ﮇ
«ለቅጥፈት ብላችሁ ከአላህ ሌላ አማልክትን ትሻላችሁን?
آية رقم 87
ﮈﮉﮊﮋ
ﮌ
«በዓለማትም ጌታ ሃሳባችሁ ምንድን ነው?» አለ፡፡
آية رقم 88
ﮍﮎﮏﮐ
ﮑ
በከዋክብትም መመልከትን ተመለከተ፡፡
آية رقم 89
ﮒﮓﮔ
ﮕ
«እኔ በሽተኛ ነኝም» አለ፡፡
آية رقم 90
ﮖﮗﮘ
ﮙ
ከእርሱም የሸሹ ሆነው ኼዱ፡፡
آية رقم 91
ﮚﮛﮜﮝﮞﮟ
ﮠ
ወደ አማልክቶቻቸውም ተዘነበለ፡፡ አለም፡- «አትበሉምን?»
آية رقم 92
ﮡﮢﮣﮤ
ﮥ
«የማትናገሩት ለናንተ ምን አላችሁ?»
آية رقم 93
ﮦﮧﮨﮩ
ﮪ
በኀይል የሚመታቸውም ሆኖ በእነርሱ ላይ በድብቅ ተዘነበለ፡፡
آية رقم 94
ﮫﮬﮭ
ﮮ
ወደእርሱም (ሰዎቹ) እየሮጡ መጡ፡፡
آية رقم 95
ﮯﮰﮱﯓ
ﯔ
አላቸው «የምትጠርቡትን ትግገዛላችሁን?»
آية رقم 96
ﯕﯖﯗﯘ
ﯙ
«አላህ እናንተንም የምትሠሩትንም የፈጠረ ሲኾን፡፡»
آية رقم 97
«ለእርሱም ግንብን ገንቡ በእሳት ነበልባል ውስጥ ጣሉትም» አሉ፡፡
آية رقم 98
ﯢﯣﯤﯥﯦ
ﯧ
በእርሱም ተንኮልን አሰቡ፡፡ ዝቅተኞችም አደረግናቸው፡፡
آية رقم 99
ﯨﯩﯪﯫﯬﯭ
ﯮ
አለም «እኔ ወደ ጌታዬ ኼያጅ ነኝ፡፡ በእርግጥ ይመራኛልና፡፡»
آية رقم 100
ﯯﯰﯱﯲﯳ
ﯴ
ጌታዬ ሆይ! ከመልካሞቹ የሆነን (ልጅ) ስጠኝ፡፡
آية رقم 101
ﯵﯶﯷ
ﯸ
ታጋሽ በሆነ ወጣት ልጅም አበሰርነው፡፡
آية رقم 102
ከእርሱ ጋርም ለሥራ በደረሰ ጊዜ «ልጄ ሆይ! እኔ በሕልሜ እኔ የማርድህ ሆኜ አያለሁ፡፡ ተመልከትም፤ ምን ታያለህ?» አለው፡፡ «አባቴ ሆይ! የታዘዝከውን ሥራ፡፡ አላህ ቢሻ ከታጋሾቹ ሆኜ ታገኘኛለህ» አለ፡፡
آية رقم 103
ﭑﭒﭓﭔ
ﭕ
ሁለቱም ትዕዛዙን በተቀበሉና በግንባሩም ጎን ላይ በጣለው ጊዜ (የሆነው ሆነ)፡፡
آية رقم 104
ﭖﭗﭘ
ﭙ
ጠራነውም፤ (አልነው) «ኢብራሂም ሆይ!
آية رقم 105
ራእይቱን በእውነት አረጋገጥክ፡፡» እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡
آية رقم 106
ﭣﭤﭥﭦﭧ
ﭨ
ይህ እርሱ በእውነት ግልጽ ፈተና ነው፡፡
آية رقم 107
ﭩﭪﭫ
ﭬ
በታላቅ ዕርድም (መስዋዕት) ተቤዠነው፡፡
آية رقم 108
ﭭﭮﭯﭰ
ﭱ
በእርሱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን አስቀረንለት፡፡
آية رقم 109
ﭲﭳﭴ
ﭵ
ሰላም በኢብራሂም ላይ ይሁን፡፡
آية رقم 110
ﭶﭷﭸ
ﭹ
እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡
آية رقم 111
ﭺﭻﭼﭽ
ﭾ
እርሱ በእርግጥ ካመኑት ባሮቻችን ነው፡፡
آية رقم 112
ﭿﮀﮁﮂﮃ
ﮄ
በኢስሐቅም አበሰርነው፡፡ ከመልካሞቹ የሆነ ነቢይ ሲሆን፡፡
آية رقم 113
በእርሱና በኢስሐቅ ላይም ባረክን፡፡ ከሁለቱም ዘሮች በጎ ሠሪ አልለ፡፡ ለነፍሱ ግልጽ በዳይም አለ፡፡
آية رقم 114
ﮑﮒﮓﮔﮕ
ﮖ
በሙሳና በሃሩን ላይም በእርግጥ ለገስን፡፡
آية رقم 115
ﮗﮘﮙﮚﮛ
ﮜ
እነርሱንም ሕዝቦቻቸውንም ከታላቅ ጭንቅ አዳንን፡፡
آية رقم 116
ﮝﮞﮟﮠ
ﮡ
ረዳናቸውም፡፡ እነርሱም አሸናፊዎች ነበሩ፡፡
آية رقم 117
ﮢﮣﮤ
ﮥ
በጣም የተብራራውንም መጽሐፍ ሰጠናቸው፡፡
آية رقم 118
ﮦﮧﮨ
ﮩ
ቀጥተኛውንም መንገድ መራናቸው፡፡
آية رقم 119
ﮪﮫﮬﮭ
ﮮ
በሁለቱም ላይ በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን ተውንላቸው፡፡
آية رقم 120
ﮯﮰﮱﯓ
ﯔ
ሰላም በሙሳና በሃሩን ላይ ይሁን፡፡
آية رقم 121
ﯕﯖﯗﯘ
ﯙ
እኛ እንደዚሁ በጎ አድራጊዎችን ሁሉ እንመነዳለን፡፡
آية رقم 122
ﯚﯛﯜﯝ
ﯞ
ሁለቱም በእርግጥ ከአመኑት ባሮቻችን ናቸው፡፡
آية رقم 123
ﯟﯠﯡﯢ
ﯣ
ኢልያስም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
آية رقم 124
ﯤﯥﯦﯧﯨ
ﯩ
ለሕዝቦቹ ባለ ጊዜ (አስታውስ)፤ አላህን አትፈሩምን?
آية رقم 125
ﯪﯫﯬﯭﯮ
ﯯ
በዕልን ትገዛላችሁን? ከሰዓሊዎቹ ሁሉ ይበልጥ በጣም አሳማሪ የሆነውንም አምላክ ትተዋላችሁን?
آية رقم 126
ﯰﯱﯲﯳﯴ
ﯵ
አላህን ጌታችሁንና የቀድሞዎቹ አባቶቻችሁን ጌታ (ትተዋላችሁን)?
آية رقم 127
ﭑﭒﭓ
ﭔ
አስተባበሉትም፡፡ ስለዚህ እነርሱ (ለቅጣት) የሚጣዱ ናቸው፡፡
آية رقم 128
ﭕﭖﭗﭘ
ﭙ
ንጹሕ የተደረጉት የአላህ ባሮች ብቻ ሲቀሩ፡፡
آية رقم 129
ﭚﭛﭜﭝ
ﭞ
በእርሱ ላይም በኋለኞቹ ሕዝቦች ውስጥ መልካም ዝናን ተውንለት፡፡
آية رقم 130
ﭟﭠﭡﭢ
ﭣ
ሰላም በኢልያሲን ላይ ይሁን፡፡
آية رقم 131
ﭤﭥﭦﭧ
ﭨ
እኛ እንደዚሁ መልካም ሠሪዎችን እንመነዳለን፡፡
آية رقم 132
ﭩﭪﭫﭬ
ﭭ
እርሱ በእርግጥ ከምእመናን ባሮቻችን ነው፡፡
آية رقم 133
ﭮﭯﭰﭱ
ﭲ
ሉጥም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
آية رقم 134
ﭳﭴﭵﭶ
ﭷ
እርሱንና ቤተሰቦቹን ሁሉንም በአዳንናቸው ጊዜ (አስታውስ)፡፡
آية رقم 135
ﭸﭹﭺﭻ
ﭼ
(በቅጣቱ ውስጥ) ከቀሪዎቹ የሆነችው አሮጊት ብቻ ስትቀር፡፡
آية رقم 136
ﭽﭾﭿ
ﮀ
ከዚያም ሌሎቹን አጠፋን፡፡
آية رقم 137
ﮁﮂﮃﮄ
ﮅ
እናንተም ያነጋችሁ ስትሆኑ በእነርሱ (መኖሪያዎች) ላይ (በቀን) ታልፋላችሁ፡፡
آية رقم 138
ﮆﮇﮈﮉ
ﮊ
በሌሊትም (ታልፋላችሁ)፤ ልብም አታደርጉምን?
آية رقم 139
ﮋﮌﮍﮎ
ﮏ
ዩኑስም በእርግጥ ከመልክተኞቹ ነው፡፡
آية رقم 140
ﮐﮑﮒﮓﮔ
ﮕ
ወደ ተመላው መርከብ በኮበለለ ጊዜ (አስታውስ)፡፡
آية رقم 141
ﮖﮗﮘﮙ
ﮚ
ዕጣም ተጣጣለ፡፡ ከተሸነፉትም ሆነ፡፡
آية رقم 142
ﮛﮜﮝﮞ
ﮟ
እርሱም ተወቃሽ ሲሆን ዐሳው ዋጠው፡፡
آية رقم 143
ﮠﮡﮢﮣﮤ
ﮥ
እርሱ ለጌታው ከአወዳሾቹ ባልሆነም ኖሮ፤
آية رقم 144
ﮦﮧﮨﮩﮪﮫ
ﮬ
እስከሚቀሰቀሱበት ቀን ድረስ በሆዱ ውስጥ በቆየ ነበር፡፡
آية رقم 145
ﮭﮮﮯﮰﮱ
ﯓ
እርሱ በሽተኛ ሆኖ በቃይ በሌለው (በባሕር) ዳርቻ ላይ ጣልነውም፡፡
آية رقم 146
ﯔﯕﯖﯗﯘ
ﯙ
በእርሱም ላይ (በአጠገቡ) ከቅል የሆነችን ዛፍ አበቀልን፡፡
آية رقم 147
ﯚﯛﯜﯝﯞﯟ
ﯠ
ወደ መቶ ሺሕ ሰዎችም (ዳግመኛ) ላክነው፡፡ ከቶውንም ይጨምራሉ፡፡
آية رقم 148
ﯡﯢﯣﯤ
ﯥ
አመኑም፡፡ እስከ ጊዜ ድረስም አጣቀምናቸው፡፡
آية رقم 149
ﯦﯧﯨﯩﯪ
ﯫ
(የመካን ሰዎች) ጠይቃቸውም፡፡ «ለጌታህ ሴቶች ልጆች ለእነርሱም ወንዶች ልጆች ይኖራልን?»
آية رقم 150
ﯬﯭﯮﯯﯰﯱ
ﯲ
ወይስ እኛ እነርሱ የተጣዱ ሆነው መላእክትን ሴቶች አድርገን ፈጠርን?
آية رقم 151
ﯳﯴﯵﯶﯷ
ﯸ
ንቁ! እነርሱ ከቅጥፈታቸው (የተነሳ) ይላሉ፡-
آية رقم 152
ﯹﯺﯻﯼ
ﯽ
«አላህ (መላእክትን) ወለደ፡፡» እነርሱም በእርግጥ ውሸታሞች ናቸው፡፡
آية رقم 153
ﯾﯿﰀﰁ
ﰂ
በወንዶች ልጆች ላይ ይልቅ ሴቶችን ልጆች መረጥን?
آية رقم 154
ﭑﭒﭓﭔ
ﭕ
ለእናንተ ምን (አስረጅ) አላችሁ? እንዴት ትፈርዳላችሁ!
آية رقم 155
ﭖﭗ
ﭘ
አትገነዘቡምን?
آية رقم 156
ﭙﭚﭛﭜ
ﭝ
ወይስ ለእናንተ ግልጽ አስረጅ አላችሁን?
آية رقم 157
ﭞﭟﭠﭡﭢ
ﭣ
«እውነተኞች እንደ ሆናችሁ መጽሐፋችሁን አምጡ» (በላቸው)፡፡
آية رقم 158
በአላህና በአጋንንት መካከልም ዝምድናን አደረጉ፡፡ አጋንንትም እነርሱ (ይህን ባዮች በእሳት) የሚጣዱ መሆናቸውን በእርግጥ ዐውቀዋል፡፡
آية رقم 159
ﭰﭱﭲﭳ
ﭴ
አላህ ከሚመጥኑት ሁሉ ጠራ፡፡
آية رقم 160
ﭵﭶﭷﭸ
ﭹ
ግን የተመረጡት የአላህ ባሮች (በአላህ ላይ አይዋሹም)፡፡
آية رقم 161
ﭺﭻﭼ
ﭽ
እናንተም የምትገዟቸውም ሁሉ፤
آية رقم 162
ﭾﭿﮀﮁ
ﮂ
በእርሱ (በአላህ) ላይ አንድንም አጥማሚዎች አይደላችሁም፡፡
آية رقم 163
ﮃﮄﮅﮆﮇ
ﮈ
ያንን እርሱ ገሀነምን ገቢ የሆነውን ሰው ቢሆን እንጅ፡፡
آية رقم 164
ﮉﮊﮋﮌﮍﮎ
ﮏ
(ጂብሪል አለ) ከእኛም አንድም የለም፤ ለእርሱ የታወቀ ደረጃ ያለው ቢሆን እንጅ፡፡
آية رقم 165
ﮐﮑﮒ
ﮓ
እኛም (ጌታን ለመግገዛት) ተሰላፊዎቹ እኛ ነን፡፡
آية رقم 166
ﮔﮕﮖ
ﮗ
እኛም (አላህን) አጥሪዎቹ እኛ ነን፡፡
آية رقم 167
ﮘﮙﮚ
ﮛ
እነርሱም (ከሓዲዎቹ) በእርግጥ ይሉ ነበሩ፡-
آية رقم 168
ﮜﮝﮞﮟﮠﮡ
ﮢ
«ከቀድሞዎቹ (መጻሕፍት) ገሳጭ መጽሐፍ እኛ ዘንድ በነበረን ኖሮ፤
آية رقم 169
ﮣﮤﮥﮦ
ﮧ
«የአላህ ምርጦች ባሮች በሆን ነበር፡፡»
آية رقم 170
ﮨﮩﮪﮫﮬ
ﮭ
ግን (ቁርኣኑ በመጣላቸው ጊዜ) በእርሱ ካዱ፡፡ ወደፊትም በእርግጥ ያውቃሉ፡፡
آية رقم 171
ﮮﮯﮰﮱﯓ
ﯔ
(የእርዳታ) ቃላችንም መልክተኞች ለሆኑት ባሮቻችን በእውነት አልፋለች፡፡
آية رقم 172
ﯕﯖﯗ
ﯘ
እነርሱ ተረጂዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
آية رقم 173
ﯙﯚﯛﯜ
ﯝ
ሰራዊቶቻችንም በእርግጥ አሸናፊዎቹ እነርሱ ናቸው፡፡
آية رقم 174
ﯞﯟﯠﯡ
ﯢ
ከእነርሱም (ከመካ ከሓዲዎች) እስከ ጥቂት ጊዜ ድረስ ዙር (ተዋቸው)፡፡
آية رقم 175
ﯣﯤﯥ
ﯦ
እያቸውም ወደፊትም (የሚደርስባቸውን) ያያሉ፡፡
آية رقم 176
ﯧﯨ
ﯩ
በቅጣታችንም ያቻኩላሉን?
آية رقم 177
ﯪﯫﯬﯭﯮﯯ
ﯰ
በቀያቸውም በወረደ ጊዜ የተስፈራሪዎቹ ንጋት ከፋ!
آية رقم 178
ﯱﯲﯳﯴ
ﯵ
እነርሱንም እስከ (ጥቂት) ጊዜ ድረስ ተዋቸው፡፡
آية رقم 179
ﯶﯷﯸ
ﯹ
ተመልከትም በእርግጥም ያያሉ፡፡
آية رقم 180
ﯺﯻﯼﯽﯾﯿ
ﰀ
የማሸነፍ ጌታ የሆነው ጌታህ ከሚሉት ሁሉ ጠራ፡፡
آية رقم 181
ﰁﰂﰃ
ﰄ
በመልክተኞቹም ላይ ሰላም ይኹኑ፤
آية رقم 182
ﰅﰆﰇﰈ
ﰉ
ምስጋናም ለዓለማት ጌታ ለአላህ ይሁን፡፡
تقدم القراءة