ترجمة معاني سورة المطفّفين باللغة الأمهرية من كتاب Sadiq and Sani - Amharic translation
ﰡ
آية رقم 1
ﯖﯗ
ﯘ
ለሰላቢዎች ወዮላቸው፡፡
آية رقم 2
ﯙﯚﯛﯜﯝﯞ
ﯟ
ለእነዚያ ከሰዎች ባስሰፈሩ ጊዜ የሚያስሞሉ፡፡
آية رقم 3
ﯠﯡﯢﯣﯤ
ﯥ
ለእነርሱም (ለሰዎቹ) በሰፈሩ ወይም በመዘኑላቸው ጊዜ የሚያጎድሉ (ለኾኑት)፡፡
آية رقم 4
ﯦﯧﯨﯩﯪ
ﯫ
እነዚያ እነርሱ ተቀስቃሾች መኾናቸውን አያውቁምን?
آية رقم 5
ﭑﭒ
ﭓ
በታላቁ ቀን፡፡
آية رقم 6
ﭔﭕﭖﭗﭘ
ﭙ
ሰዎች ሁሉ ለዓለማት ጌታ (ፍርድ)፤ በሚቆሙበት ቀን (ተቀስቃሾች መኾናቸውን)፡፡
آية رقم 7
ﭚﭛﭜﭝﭞﭟ
ﭠ
በእውነት የከሓዲዎቹ (የሰላቢዎቹ) መጽሐፍ በእርግጥ በሲጂን ውስጥ ነው፡፡
آية رقم 8
ﭡﭢﭣﭤ
ﭥ
ሲጂንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
آية رقم 9
ﭦﭧ
ﭨ
የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡
آية رقم 10
ﭩﭪﭫ
ﭬ
ለአስተባባዮች በዚያ ቀን ወዮላቸው፡፡
آية رقم 11
ﭭﭮﭯﭰ
ﭱ
ለእነዚያ በፍርዱ ቀን ለሚያስተባብሉት፡፡
آية رقم 12
በእርሱም ወሰን አላፊ ኀጢአተኛ ሁሉ እንጅ ሌላ አያስተባብልም፡፡
آية رقم 13
አንቀጾቻችን በእርሱ ላይ በተነበቡ ጊዜ «የመጀመሪያዎቹ ሰዎች ተረቶች ናቸው» ይላል፡፡
آية رقم 14
ይከልከል፤ ይልቁንም በልቦቻቸው ላይ ይሠሩት የነበሩት (ኀጢአት) ደገደገባቸው፡፡
آية رقم 15
ﮍﮎﮏﮐﮑﮒ
ﮓ
ይከልከሉ፤ እነርሱ በዚያ ቀን ከጌታቸው (ማየት) ተጋራጆች ናቸው፡፡
آية رقم 16
ﮔﮕﮖﮗ
ﮘ
ከዚያም እነርሱ በእርግጥ ገሀነምን ገቢዎች ናቸው፡፡
آية رقم 17
ከዚያም «ይህ ያ በእርሱ ታስተባብሉበት የነበራችሁት ነው» ይባላሉ፡፡
آية رقم 18
ﮡﮢﮣﮤﮥﮦ
ﮧ
በእውነቱ የእውነተኞቹ ምእምናን መጽሐፍ በዒሊዮን ውስጥ ነው፡፡
آية رقم 19
ﮨﮩﮪﮫ
ﮬ
ዒሊዮንም ምን እንደ ኾነ ምን አሳወቀህ?
آية رقم 20
ﮭﮮ
ﮯ
የታተመ መጽሐፍ ነው፡፡
آية رقم 21
ﮰﮱ
ﯓ
ባለሟልዎቹ ይጣዱታል፡፡
آية رقم 22
ﯔﯕﯖﯗ
ﯘ
እውነተኞቹ ምእምናን በእርግጥ በድሎት (ገነት) ውስጥ ናቸው፡፡
آية رقم 23
ﯙﯚﯛ
ﯜ
በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው ይመለከታሉ፡፡
آية رقم 24
ﯝﯞﯟﯠﯡ
ﯢ
በፊቶቻቸው ላይ የድሎትን ውበት ታውቃለህ፡፡
آية رقم 25
ﯣﯤﯥﯦ
ﯧ
ተጣርቶ ከታተመ ጠጅ ይጠጣሉ፡፡
آية رقم 26
ማተሚያው ምስክ ከኾነ፤ በዚህም ተሽቀዳዳሚዎች ይሽቀዳደሙ፡፡
آية رقم 27
ﯰﯱﯲ
ﯳ
መበረዣውም ከተስኒም ነው፡፡
آية رقم 28
ﯴﯵﯶﯷ
ﯸ
ባለሟሎቹ ከእርሷ የሚጠጡላት ምንጭ ናት፡፡
آية رقم 29
እነዚያ ያምመጹት በእነዚያ ባመኑት በእርግጥ ይስቁ ነበሩ፡፡
آية رقم 30
ﰂﰃﰄﰅ
ﰆ
በእነርሱም ላይ ባለፉ ጊዜ ይጠቃቀሱ ነበር፡፡
آية رقم 31
ﰇﰈﰉﰊﰋﰌ
ﰍ
ወደ ቤተሰቦቻቸውም በተመለሱ ጊዜ (በመሳለቃቸው) ተደሳቾች ኾነው ይመለሱ ነበር፡፡
آية رقم 32
ﰎﰏﰐﰑﰒﰓ
ﰔ
ባዩዋቸውም ጊዜ «እነዚህ በእርግጥ ተሳሳቾች ናቸው» ይሉ ነበር፡፡
آية رقم 33
ﰕﰖﰗﰘ
ﰙ
በነርሱ ላይ ተጠባባቂዎች ተደርገው ያልተላኩ ሲኾኑ፡፡
آية رقم 34
ﭑﭒﭓﭔﭕﭖ
ﭗ
ዛሬ (በትንሣኤ ቀን) እነዚያ ያመኑት በከሓዲዎቹ ይስቃሉ፡፡
آية رقم 35
ﭘﭙﭚ
ﭛ
በባለ አጎበር አልጋዎች ላይ ኾነው የሚመለከቱ ሲኾኑ (ይስቃሉ)፡፡
آية رقم 36
ﭜﭝﭞﭟﭠﭡ
ﭢ
ከሓዲዎች ይሠሩት የነበሩትን (ዋጋ) ተመነዱን? (ይላሉ)፡፡
تقدم القراءة